ሐምሌ ፲፰
ሐምሌ ፲፰
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፰ኛው እና የክረምት ፳፫ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፯ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - በልዑል ራስ አስራተ ካሳ የሚመራ የኢትዮጵያ የፓርላማ ቡድን ከዩናይተድ ስቴትስ ፕረዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጋር በ ዋይት ሃውስ ተገናኝቶ ስለ ኢትዮጵያ ልማት፤ የኢትዮጵያና የሶማልያ ግጭት እንዲሁም በአፍሪቃ የፖርቱጋል ቅኝ ግዛቶችና ስለ ደቡብ አፍሪቃ ሁኔታ ተወያየ።[1]
- ፲፱፻፸ ዓ/ም - የመጀመሪያዋ የቤተ-ሙከራ-ጠርሙስ ጽንስ፣ ሉዊዝ ብራውን በዚህ ዕለት ተወለደች።
ልደት ለማስተካከል
ዕለተ ሞት ለማስተካከል
ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል
- (እንግሊዝኛ)
🔥 Top keywords: አንዶራ ላ ቬላአንዶራዋናው ገጽፋሲካካናዳአርክቲክ ውቅያኖስጂፕሲዎችልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአውሮፓመደብ:ኢንተርኔትዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትዳግማዊ ምኒልክዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትአማርኛአርሰናል የእግር ኳስ ክለብግብረ ስጋ ግንኙነትቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴእምስውክፔዲያእርዳታ:ይዞታማርያምየዮሐንስ ወንጌልአዲስ አበባውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌልዩ:RecentChangesኢየሱስየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርእየሱስ ክርስቶስክርስቲያኖ ሮናልዶግዕዝገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችላሊበላትንሳዔመዝገበ ቃላትስቅለት (የማይክል አንጄሎ ቅርጽ)