መዝገበ ቃላት
መሉጌታ አዱኛ ዳዲ
ተወልዶ ያደገው በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ተብላ በምትጠራው ሲሆን እድሜወው ለትምርት እንደደረሰ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርቱን ሒደቡ አቦት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የተከታተለ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በባሌ በአዲስ አበባ የተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ተምሮአል የመጀመርያ ደረጃ ዲግሪ ከ አዲስ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደሞ ከ ሀዋሳ በ Economics የተመረቀ ሲሆን አሁን ላይ ተወልዶ ባደገበት ሀገሩ ሰላሌ ላይ በinvestment ዘርፍ ተሰማርቶ 4 የጤና ኬላዎች 11 በላይ የመጀመርያ ደረጃ ተ/ቤቶች በግሉ ለህብረተሰቡ ያበረከተ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ 80 አባ ወራዎች በየወሩ 5ሺ ድጓማ ያደርጋል
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ