ጥቁር አባይ
የጥቁር አባይ ወንዝ (ግዮን በመባልም ይታወቃል) ፥ ከእንግሊዝኛ Blue Nile) ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኘው ጣና ሐይቅ የሚመነጭ ረዥም ርቀት በመጓዝ ካርቱም፥ ሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር በመቀላቀል ትልቁን አባይ ወንዝ (ናይል) በመፍጠር በግብጽ በኩል ወደ ሜዲትራኒያን ባሕር ይፈሳል።ከኢትዮጵያ ተነስቶ ሜዲትራኒያን ባህር እስኪደርስ ድረስ ያለው ርቀት በአማካይ ወደ 1400 ሜትር ወይም ማይል ጋር እኩል ነው። የአባይ ወንዝ 85.6% ያህሉ ውሀ የሚገኘውም ከዚህ ከጥቁር አባይ ነው።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ