ገነተ ማርያም
ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዓፄ ይኩኖ አምላክ የታነጸ፣ እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ የተቀረጸ ነው። የሚገኘውም ከላሊበላ በሰሜን-ምሥራቅ አቅጣጫ፣ ፳፬ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በድሮው የወልዲያ- ላሊበላ መንገድ አጠገብ ነው።
| ||||
---|---|---|---|---|
ገነተ ማርያም | ||||
[[ስዕል:|250px]] | ||||
ገነተ ማርያም ቤተክርስቲያን | ||||
አገር | ኢትዮጵያ | |||
ሌላ ስም | {{{ሌላ ስም}}} | |||
ዓይነት | አለት ውቅር | |||
አካባቢ** | ||||
የቅርስነት ታሪክ | ||||
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን | 13ኛ ክ.ዘ. ማብቂያ | |||
* የአለበት ቦታ ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
ቤተ ክርስቲያኑ ፳፬ የውጭ እና ፬ የውስጥ አምዶች፣ ፳፬ መስኮቶች እና ፫ በሮች አሉት። [1] በዚህ ቤተ ክርስቲያን የሚገኙት ስዕሎች በጥንታዊነታቸው ቀደምትነት ያላቸው ሲሆን በትክክልም ጊዜያቸው ይህ ነው ተብሎ ለመታወቅ ይመቻሉ።
ማጣቀሻ ለማስተካከል
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ