ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ
(ከንጉሠ ነገሥት የተዛወረ)
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በውርስ የሚገኝ የኢትዮጵያ የአገዛዝ ሥርዓት ነው። ይህም የቆየው የዘውዳዊው አገዛዝ እስከአለቀበት 1966 ዓ.ም. ነው። ንጉሠ ነገሥቱ የሀገሪቱ ርዕሠ ብሔር እና ርዕሠ መስተዳድር ሆነው ያገለግላሉ። ሥርዓቱ ለንጉሠ ነገሥቱ የህግ አውጭ፣ ህግ አስፈፃሚ እና ህግ ተርጓሚነትን ስልጣን ይሰጣል። የዚህ ዓይነቱ አገዛዝ ህገ-መንግስታዊ ዘውድ ይባላል።
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
---|---|
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ | |
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
ግዛት | እስከ መስከረም 12፣ 1974 እ.ኤ.አ. |
ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ