በልግራድ
(ከቤልግራድ የተዛወረ)
በልግራድ (Београд) የሰርቢያ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.63 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ይገመታል። ከተማው 44°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 20°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ሥፍራው መጀመርያው የተሠፈረው 280 ዓክልበ. አካባቢ በኬልቲክ ነገድ ስኮርዲስኪ ሲሆን ስሙ ሲንጊዱን ተባለ። ወደ ሮሜ መንግሥት በተጨመረበት ወቅት ስሙም በርማይስጥ ሲንጊዱኑም ሆነ። ስሙ በልግራድ (ማለት «ነጭ ከተማ») መጀመርያ የተመዘገበ በ870 ዓ.ም. ጀምሮ ነው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ