ጋፋት
ጋፋት በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ትንሽ ወጣ ብላ የምትገኝ ቦታ ናት። በዚች ቦታ ከጥንት ጀምሮ አንጥረኞችና የእጅ ጥበብ አዋቂወች ይኖሩበት እንደነበር ትውፊት አለ። ሆኖም ግን በታሪክ ትልቅ ቦታን ያገኘቸው በ19ኛው ክፍለ ዘመን ዓፄ ቴዎድሮስ የሴባስቶፖል መድፍን የአውሮጳ ሚስዮናውያን የአካባቢውን አንጥረኞችንና ቀጥቃጮችን በማሰለፍ በዚህ ቦታ አስርተው በማስመረቃቸው ነው። ከሴባስቶፕል በተጨማሪ 8 ሌሎች መድፎች ተሰርተው እንደነበር እና ላያቸው በአማርኛ በተጻፉ ጥቅሶች ያጌጡ እንደነበር ሚሲዮኑ ቴዎፍሎስ ዋልድማየር መዝግቧል። [1]
ይህ ቦታ የዚያን ዘመኑን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳዩ ቅሪቶች ብዙ የሉትም። ምክንያቱም ንጉሱ ወደ መቅደላ ሲሄዱ ከተማውን አቃጥለውት ነበርና።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ Erlebnisse in Abessinien in den Jahren 1858-1868 ገጽ 82-86
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchየአድዋ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችዳግማዊ ምኒልክዓፄ ቴዎድሮስአበበ ቢቂላኤችአይቪቅዱስ ያሬድላሊበላኢትዮጵያየጋብቻ ሥነ-ስርዓትገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችገበጣቅድስት አርሴማጥላሁን ገሠሠ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትልዩ:RecentChangesጣይቱ ብጡልፋሲል ግቢአክሊሉ ለማ።አማርኛውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌስዕል:ዮሐንስኢያሱባካፋ.pdfሀዲስ ዓለማየሁባሕልየቅርጫት ኳስማንችስተር ዩናይትድዘጠኙ ቅዱሳንእርዳታ:ይዞታየአክሱም ሐውልትወላይታጥሩነሽ ዲባባኃይሌ ገብረ ሥላሴቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታጉራጌኤድስ