የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. በዩሩጓይ ተካሄዷል። ዩሩጓይ አርጀንቲናን ፬ ለ ፪ በመርታት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሀገር ሆናለች።
የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ | |
---|---|
ይፋዊ ምልክት | |
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ኡራጓይ |
ቀናት | ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን |
ቡድኖች | ፲፫ |
ቦታ(ዎች) | ፫ ስታዲየሞች (በ፩ ከተማ) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ኡራጓይ (፩ኛው ድል) |
ሁለተኛ | አርጀንቲና |
ሦስተኛ | አሜሪካ |
አራተኛ | ዩጎዝላቪያ |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፲፰ |
የጎሎች ብዛት | ፸ |
የተመልካች ቁጥር | 434,500 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ጉዊሌርሞ ስታቢሌ ፰ ጎሎች |
1934 እ.ኤ.አ. → |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ