የአራቱ ቄሣሮች ዓመት
የአራቱ ቄሣሮች ዓመት በሮሜ መንግሥት ታሪክ አራት ቄሣሮች በየተራቸው የተነሱበት ዓመት ወይም 69 እ.ኤ.አ. ነበር። እነኚህም አራት ቄሣሮች ጋልባ፣ ኦጦ፣ ዊቴሊዩስና ቤስጳስያን ናቸው። በኢትዮጵያ አቆጣጠር የነባሩ ቄሣር ኔሮን ራሱን ከገድለበት ወቅት ከሰኔ ወር 60 ዓም ጀምሮ ቤስጳስያን እስካሸነፈበት ወቅት እስከ ታኅሳስ 62 ዓም ድረስ የነበረው ብሔራዊ ጦርነት ማለት ነው።
- 1. ጋልባ - ፯ ወር ቆየ - በሰኔ 60 ዓም በኔሮን ያመጹ ክፍላገራት፦ ጋሊያ፣ ሂስፓኒያ
- 2. ኦጦ - ፫ ወር ቆየ - በጥር 61 ዓም የሉሲታኒያ አገረ ገዥ ሲሆን ከሮሜ ሥራዊት ጋር በጋልባ አመጸ
- 3. ዊቴሊዩስ - ፰ ወር ቆየ - በጥር-ሚያዝያ 61 ዓም በኦጦ ያመጹ ክፍላገራት፦ ጌርማኒያ፣ ጋሊያ፣ ራይቲያ፣ ብሪታኒያ
- 4. ቤስጳስያን - ከሐምሌ 61-ታህሳስ 62 ዓም በዊቴልዩስ ያመጹ ክፍላገራት፦ ሶርያ፣ ይሁዳ፣ ግብጽ፣ ሞይስያ፣ ድልማጥያ፣ ፓኖኒያ
- ኔሮን
- ጋልባ
- ኦጦ
- ዊቴልዩስ
- ቤስጳስያን
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchኢትዮጵያዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ ያሬድአበበ ቢቂላሥርዓተ ነጥቦች2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥላሁን ገሠሠአፈወርቅ ተክሌሥነ-ፍጥረትቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴአሸናፊ ከበደSpecial:Searchየአክሱም ሐውልትጉግልኤችአይቪልዩ:RecentChangesገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአማርኛአክሊሉ ለማ።ማርያምእርዳታ:ይዞታመጽሐፍ ቅዱስቅድስት አርሴማውክፔዲያመዝገበ ቃላትአክሱምውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌኃይሌ ገብረ ሥላሴላሊበላየአድዋ ጦርነትዩ ቱብግብረ ስጋ ግንኙነትዮሐንስ ፬ኛዓረፍተ-ነገርየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግዐቢይ አህመድአቡነ ተክለ ሃይማኖት