የሕግ የበላይነት
(ከየህግ የበላይነት የተዛወረ)
የሕግ የበላይነት ማለት ማናቸውም ሰው ወይም ወኪል በሕጋዊ መሠረት ከሆነ ከሕግ ሥር ተጠቅልሎ ይገኛል። የመንግስት ውሳኔዎች ከታወቁት ሕጋዊና ግብረገባዊ መርኆች ይደርሳሉ የሚል ጽንሰ ሀሣብ ነው። ከሕጉ በላይ የሆነ የለም ይላል። የሕገ መንግሥት ታሪክ እንዳሳየን ይህ መርኅ ከጥንት ጀምሮ ታውቋል። አሪስጣጣሊስም እንደ ጻፉ፣ «ከዜጎች ማንም ሰው ከመግዛት ይልቅ ሕጉ እንዲገዛ ይገባል።»
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ