ማግና ካርታ
የእንግሊዞች የመት ቻርተር፣ የ መጀመሪያው ስምምነት በ ፩፪፩፭
ማግና ካርታ በ1207 ዓ.ም. የእንግሊዙ ንጉስ ጆን (ዮሐንስ) የተቀበለው የመብት ቻርተር ሰነድ ነው። ሰነዱ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው በካንተርበሪ ሊቀ ጳጳስ ሲሆን ዋና ዓላማውም በተጠላው ንጉስ እና በአማጺ መኳንንቱ መካከል ሰላም ለማውረድ ነበር። የቤተክርስቲያንን መብት እንዲጠበቅ፣ የመኳንንቱን ያለህግ መታሰር እንዲከልከል፣ ፍትህ ሳይጓተት በፍጥነት እንዲገኝ፣ ለንጉሱ የሚደርገው ክፍያ ገደብ እንዲኖረው የሚያዘው ይህ ቻርተር በ25 መኳንንት ምክር ቤት እንዲተገበር ያዛል።
![](http://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/0/0c/Magna-carta-1225-C6257-03.jpg/170px-Magna-carta-1225-C6257-03.jpg)
ማግና ካርታ፣ የንጉሱ ሥልጣን ከህግ በታች እንደሆነ እና ነጻ ሰዎች ያላቸውን መብት በማጽደቁ፣ በእንግሊዝና በኋላም በአሜሪካ አገሮች ለተገኘው ግለሰባዊ ነጻነት መሰረት የጣለ ሰነድ ነው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽሚካኤልልዩ:Searchስዕል:Keristo1.pdfሥርዓተ ነጥቦችቅዱስ ያሬድየዋና ከተማዎች ዝርዝርፋይዳ መታወቂያኢትዮጵያ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትዓፄ ቴዎድሮስገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውክፔዲያአበበ ቢቂላእርዳታ:ይዞታውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌላሊበላግብረ ስጋ ግንኙነትልዩ:RecentChangesSpecial:Searchአፈወርቅ ተክሌአማርኛመጽሐፍ ቅዱስሰዋስውኮሶ በሽታመዝገበ ቃላትቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴጥላሁን ገሠሠክርስቲያኖ ሮናልዶየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርዐቢይ አህመድቤተክርስቲያንዳግማዊ ምኒልክደራርቱ ቱሉ800 እ.ኤ.አ.የአድዋ ጦርነትማርያምየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየኢትዮጵያ ነገሥታት