ኑኩአሎፋ
ኑኩአሎፋ (Nuku'alofa) የቶንጋ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 22,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 21°09′ ደቡብ ኬክሮስ እና 17°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ኑኩአሎፋ በ1787 ዓ.ም. በቱኢ ካኖኩፖሉ ሙሙኢ ለመኖሪያቸው ተመረጠ። ይሁንና የቤተ መንግሥት ግቢ በሙዓ ከተማ ስለ ቀረ ኑኩአሎፋ ዋና ከተማ እስከ 1837 ዓ.ም. ድረስ አልሆነም።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ