4 መንቱሆተፕ
4 መንቱሆተፕ ነብታዊሬ ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። የ3 መንቱሆተፕ ልጅና ተከታይ ነበር።
ነብታዊሬ ለረጅም ጊዜ በግብጽ አልነገሠም። በአጭር ዘመኑ ውስጥ አንዳንድ ተጓዥ ወደ ዋዲ ሃማማት ለድንጋይ ልኮ ነበር። የዚህም ሥራ ዓለቃ አመነምሃት ተባለ።
በቅርብ ጊዜ ውስጥ ይህ አመነምሃት እራሱ ፈርዖንና የ12ኛው ሥርወ መንግሥት መስራች ሆነ። ነብታዊሬ ወዴት እንደ ሄደ ወይም እንደ ኖረ እንዳልኖረ አይታወቅም። የመቃብሩ ቦታ ከቶ አይታወቅም።
ቀዳሚው 3 መንቱሆተፕ | የግብፅ ፈርዖን 2002 ዓክልበ. ግድም | ተከታይ 1 አመነምሃት |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ