ደብሊን
ደብሊን የአየርላንድ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርባት የህዝብ ቁጥር 1,018,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማይቱ 53°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 06°15′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጣ ትገኛለች። ስለዚህ በአየርላንድ ምሥራቅ ትገኛለች።
የደብሊን ስም ከአየርላንድኛው /ዱብህ-ሊንድ/ ማለት «ጨለማ ኩሬ» መጥቷል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ