ታሪክ ወንግሥት ብርሃን ሞገሳ
ታሪክ ወንግሥት፡ ብርሃን፡ ሞገሳ ፣ ታሪክ፡ ዘንጉሠ፡ ነገሥት፡ አድያም፡ ሰገድ በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ የንግሥት ምንትዋብና የልጇን ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የዓፄ ኢያሱን ልጅ የዓፄ ኢዮአስን ዜና መዋዕል በተከታዩ ገጽኦች አካቶ ይዟል።
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ