ቀይ ተኩላ
?ቀይ ተኩላ | ||||||||||||||
---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
ሳይንሳዊ ደረጃ መስጫ | ||||||||||||||
| ||||||||||||||
Canis simensis | ||||||||||||||
ቀይ ተኩላ ወይም ቀይ ቀበሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። በዘልማድ «ቀበሮ» ይባል እንጂ የተኩላ ዘር (የውሻ ወገን) ነው። የሚኖርበትም ስፍራ ከ3000 ሜትር ከፍታ በላይ ካሉ ቦታውች ብቻ ሲሆን፣ የሚገኘውም በብዛት ባሌ ተራራና ሰሜን ተራራ ነው። ከዚህ በተረፈ በጉና ተራራ፣ በመንዝ እና በወሎ አልፎ አልፎ ይገኛል። ቁጥሩም የተመናመነ ስለሆነ ሊጠፋ የደረሰ እንስሳ ተብሎ ይታወቃል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)እርዳታ:ይዞታዓፄ ቴዎድሮስ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአቡነ ተክለ ሃይማኖትኢትዮጵያየአክሱም ሐውልትሥርዓተ ነጥቦችУчастник:Zoner30ፈሊጣዊ አነጋገርዩ ቱብቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴSpecial:Searchዳግማዊ ምኒልክልዩ:RecentChangesግብረ ስጋ ግንኙነትአበበ ቢቂላገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአማርኛየዋና ከተማዎች ዝርዝርአዲስ አበባማርያምላሊበላኤችአይቪሥነ-ፍጥረትደራርቱ ቱሉውክፔዲያቀልዶችቅዱስ ያሬድዘጠኙ ቅዱሳንየአድዋ ጦርነትውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌፍቅርጳውሎስእርዳታ:እርዳታአፈ፡ታሪክመጽሐፈ ሄኖክ