ሲቦኒሶ ጋክሳ
ሲቦኒሶ ጋክሳ (መጋቢት ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለሊየርሲ ክለብና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በተከላካይነት ይጫወታል።
ሲቦኒሶ ጋክሳ | |||
---|---|---|---|
ሙሉ ስም | ሲቦኒሶ ፓ ጋክሳ | ||
የትውልድ ቀን | መጋቢት ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. | ||
የትውልድ ቦታ | ደርባን፣ ደቡብ አፍሪካ | ||
ቁመት | 185 ሳ.ሜ. | ||
የጨዋታ ቦታ | ቀኝ ተካላካይ | ||
የወጣት ክለቦች | |||
ዓመታት | ክለብ | ጨዋታ | ጎሎች |
ኢንዱና ሎትዝ | |||
ኔ.ማ.ሜ.ዩ | |||
ፕሮፌሽናል ክለቦች | |||
2002-2008 እ.ኤ.አ. | ሱፐርስፖርት ዩናይትድ | 131 | (4) |
2008-2010 እ.ኤ.አ. | ማሜሎዲ ሰንዳውንስ | 45 | (1) |
ከ2010 እ.ኤ.አ. | ሊየርሲ | 3 | (0) |
ብሔራዊ ቡድን | |||
ከ2005 እ.ኤ.አ. | ደቡብ አፍሪካ | 38 | (0) |
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchስቅለት (የማይክል አንጄሎ ቅርጽ)ጉልባንጂፕሲዎችፋሲካኢትዮጵያኢየሱስአማርኛመደብ:ኢንተርኔትእርዳታ:ይዞታመጽሐፍ ቅዱስእየሱስ ክርስቶስሞንታናአውሮፓፍርድ ቤትልዩ:RecentChangesዳግማዊ ምኒልክማርያምየዮሐንስ ወንጌልአርሰናል የእግር ኳስ ክለብSpecial:Searchመስቀል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትውክፔዲያፕላኔትገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችዓፄ ቴዎድሮስየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርአዲስ አበባሥርዓተ ነጥቦችዩ ቱብግዕዝፍቅርዐቢይ አህመድፕሮቴስታንትእምስየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንየአድዋ ጦርነት