መሞትዎት ነው
መሞትዎት ነው
(70)አባ ገብርሀና የተዎለዱትና አርጅተው የሞቱት በጎንደር ክ /ሀ , ፎገራ ወረዳ ናበጋ ጊዮርጊስ የሚባል ገጠር ነበር። ክርስቶስ ሰምራ እየተባለ የሚታወቀው አካባቢ ማለት ነው። እናም ሰው መቼም ኑሮ ኑሮ መሞት አይቀርምና እሳቸውም ነፍሳቸው ልትወጣ እየተንፈራገጡ ሳለ (ሊሞቱ ማለት ነው) አንድ ከጎናቸው ተቀመጦ ጣረ ሞታቸውን ሲከታተል የነበረ ሽማግሌ አለቃን ጠርቶ «በቃ መሞትዎት ነው?» ብሎ ሲጠይቃቼው፣ «የግሚት ልጅ ታድያ ቆዳ እያለፋሁ መሰለህ» ብለውት እርፍ አሉ ይባላል።
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽፋይዳ መታወቂያልዩ:Searchውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌየአድዋ ጦርነትጥላሁን ገሠሠጂፕሲዎችአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያአማርኛሀጫሉሁንዴሳየአክሱም ሐውልትውይይት:ዋናው ገጽአበበ ቢቂላሚላኖላሊበላጀጎል ግንብኢትዮ ቴሌኮምኤችአይቪመጽሐፍ ቅዱስቅዱስ ያሬድአክሱምዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትዳግማዊ ምኒልክአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአውሮፓገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችማርያምሆሣዕና በዓልጉግል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትየኦሎምፒክ ጨዋታዎችt8cq6ዘጠኙ ቅዱሳንየቅርጫት ኳስየጋብቻ ሥነ-ስርዓትእርዳታ:ይዞታ