4 አመነምሃት
መዓትኸሩሬ፣ ፬ አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1832 እስከ 1823 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 3 አመነምሃት ተከታይ ነበር።
4 አመነምሃት | |
---|---|
የመዓትኸሩሬ እስፊንክስ ምስል | |
የግብጽ ፈርዖን | |
ግዛት | 1832-1823 ዓክልበ. |
ቀዳሚ | 3 አመነምሃት |
ተከታይ | ሶበክነፈሩ |
ሥርወ-መንግሥት | 12ኛው ሥርወ መንግሥት |
አባት | 3 አመነምሃት |
በኒመዓትሬ 3 አመናምሃት ዘመነ መንግሥት መጨረሻ ዓመት ልጁን ፬ አመነምሃት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው።
የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ፈርዖኖች ዝርዝር መሠረት መዓኸሩሬ ለ፱ ዓመታት፣ ፫ ወርና ፳፯ ቀን ነገሠ። በእርሱ ዘመን የማዕድን ጉዞ ወደ ሲና ልሳነ ምድር ከመላኩ በቀር ብዙ ድርጊት አልተፈጸመም። ምንም ልጅ እንዳልነበረው ይመስላል፤ ተከታዩ ሴት ፈርዖን ሶበክነፈሩ ስትሆን ይቺ እኅቱ እንደ ነበረች ይታመናል።
ቀዳሚው 3 አመነምሃት | የግብፅ ፈርዖን 1832-1823 ዓክልበ. ግድም | ተከታይ ሶበክነፈሩ |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ