ፍሪታውን
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,051,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 08°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 13°17′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ቦታው መጀመርያ በ1779 ዓ.ም. በቀድሞ ባርያ ገበያ ሥፍራ ላይ በ400 ነጻ ጥቁሮች ከአሜሪካ ተሠፈረ። በአሜሪካ ነጻነት ጦርነት ጊዜ ለእንግሊዝ መንግሥት ታማኝ ስለ ነበሩ የእንግሊዝ ጸረ-ባርነት ድርጅቶች መሬት ለዋጋቸው ሰጣቸው። መሬቱን ከዙሪያው ተምኔ ወገን ገዙ። ነገር ግን ብዙዎቹ ሠፈረኞች ከበሽታ አርፈው ፍሪታውን በ1782 ዓ.ም. ተቃጠለ።
የሲዬራ ሊዎን ድርጅት (የእንግሊዝ ጸረ-ባርነት ድርጅት) እንደገና ሙከራ አድርጎ በ1784 ዓ.ም. 1,100 ነጻ ጥቁሮች ከአሜሪካ በፍሪታውን ተሠፈሩ። 500 ነጻ ሰዎች ከጃማይካም በ1792 ዓ.ም. ደረሱ። ከ1800 እስከ 1866 ዓ.ም. ድረስ የእንግሊዝ ምዕራብ አፍሪካ መቀመጫ ነበረ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ