ቋንቋ ለማስተካከል

አዊ (ጎጃም አገው ምድር) አካባቢ አገውኛ (አዊኛ) ቋንቋ ይነገራል ።

==ሕዝብ ቁጥር ==5000,000 ሚሊዮን እና ከዛ በለይ

መልክዓ ምድር ለማስተካከል

አዊ ዞን በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም አገው ምድር በመኻል ጎጃም ይገኛል። አዊ ዞን በስተ ደቡብ እና ምስራቅ ምዕራብ ጎጃም ዞን፣ በሰተ ምዕራብ ቤንሻሻንጉል ጉምዝ ክልል እና በስተ ሰሰሜን ሰሜን ጎንደር ያዋስኑታል። በ16ወረዳወች የተዋቀረ ነው።ኮሶበር (እንጅባራ) በባንጃ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲኾን የአገው አዊ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።

የአዊ አገወች ከ12-15ኛው ክፍለ ዘመን ከዋግ ወደ ጎጃም እንደመጡ ይነገራል።

ታሪክ ለማስተካከል

ታዋቂ ሰዎች ለማስተካከል

አዊ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።