ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ
(ከንጉሥ ኃይለ መለኮት የተዛወረ)
ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅ ሲሆኑ ከንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሞት በኋላ የአባታቸውን አልጋ ወርሰው እስከ ራሳቸው ሞት ድረስ የሸዋ ንጉሥ ነበሩ። ንጉሥ ኃይለ መለኮት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ናቸው።
ንጉሥ ኃይለ መለኮት | |
---|---|
ንጉሠ ሸዋ | |
ግዛት | ከጥቅምት ፪ ቀን ፲፰፻፵ እስከ ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. |
ቀዳሚ | ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ |
ተከታይ | ዳግማዊ ምኒልክ |
ባለቤት | ወ/ሮ እጅጋየሁ ወ/ሮ ትደንቂያለሽ |
ልጆች | ዳግማዊ ምኒልክ |
ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
አባት | ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ |
እናት | ወ/ሮ በዛብሽ ወልዴ |
የተወለዱት | 1824 እ.ኤ.አ. |
የሞቱት | ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. አታክልት ጋር |
ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ