ኅዳር ፭
(ከኅዳር 5 የተዛወረ)
ኅዳር ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፭ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል
- ፲፱፻፲፩ ዓ.ም.- የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ሲያከትም፣ የቀድሞዋ ቼኮዝሎቫኪያ ሪፑብሊክ ሆነች።
- ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. - በእስክንድርያ (ኮፕት) ቤተ ክርስቲያን አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ ፓትርያርክ ሆነው በወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ወንበር ተቀመጡ።
ልደት ለማስተካከል
- ፲፰፻፹፪ ዓ.ም.- የሕንድ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር፣ ጃዋሃርላል ኔህሩ
- ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. - ከአፍሪቃ የመጀመሪያው የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ፣ ግብጻዊው ቡትሮስ ቡትሮስ ጋሊ
ዕለተ ሞት ለማስተካከል
- ፲፰፻፸፪ ዓ/ም - የዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ እና የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ልጅ፣ ልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ በመቅደላ ጦርነት ተሰደው በሚኖሩበት እንግሊዝ አገር ከ፲፩ ዓመት ቆይታ በኋላ በተወለዱ በ፲፰ ዓመታቸው ባደረባቸው የሳምባ ምች ሕመም በዚህ ዕለት አረፉ።
- ፲፱፻፰ ዓ.ም. - ጥቁር አሜሪካዊው አስተማሪ እና የጥቁር አሜሪካውያንን መብት ለማስከበር የጣረው ቡከር ታሊያፌሮ ዋሽንግተን
ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ