ቶክዮ
ቶክዮ መጀመርያ ኤዶ ተብሎ የተሰራው በ1449 ዓ.ም. ሲሆን በ1595 ዓ.ም. የጃፓን መንግሥት መቀመጫ ከክዮቶ ወደዚህ ተዛወረ። በ1860 ዓ.ም. ስሙ 'ቶክዮ' ('የምሥራቅ ዋና ከተማ') ሆነ።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 35,327,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 12,790,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 35°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 139°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽጥምቀትልዩ:Searchኢትዮጵያፋሲል ግቢዓፄ ቴዎድሮስውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌሥርዓተ ነጥቦችSpecial:Searchአማርኛአበበ ቢቂላስዕል:Grammar of the Amharic language.pdfፋሲለደስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስማንችስተር ዩናይትድኤችአይቪቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴጎንደር ከተማእስልምናሥነ-ፍጥረትክርስትናየኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችላሊበላየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግኃይሌ ገብረ ሥላሴየኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማመጽሐፍ ቅዱስአባታችን ሆይአቡነ ተክለ ሃይማኖትየቃል ክፍሎችግብረ ስጋ ግንኙነትኢየሱስእምስፋይዳ መታወቂያየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርመንፈስ ቅዱስአዲስ አበባየዋና ከተማዎች ዝርዝር