በሥር ልናልፍ ነው
አማኑኤል ሆስፒታል አንድ የአእምሮ ዶክተር እብዶች ወደ ውጭ እየወጡ ያስቸግሩትና በመውጫው በር ወለሉ ላይ መስመር ያሰምርና «ከዚህ በኋላ ማንም ከዚህ መስመር እንዳያልፍ» ይላቸዋል። ትንሽ ቆይቶ ሲመጣ ወለሉ ላይ ሲንፋቀቁ ያያቸውና «ምን እየስራችሁ ነው?» ሲላቸው አንዱ ተነሳና «በሥር ልናልፍ ነው» ብሎ ይመልሳል። ከመስመሩ ሥር መሆኑ ነው።
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ