ቁልፉ እኔ ጋ ነው
የየአማኑኤል ደክተሮች የታካሚዎቻቸውን መዳንና አለመዳን ለማወቅ ፈልገው ጥቁር ሰሌዳ ላይ የበር ምስል ሰርተው እብዶቹ እንዲገቡበት አዘዟቸው ከዛም በኋላ ሌሎቹ በሙሉ ለመግባት ቢታገሉ አንዱ ግን ተቀምጦ ሲስቅ ዶክተሮቹ ተመልክተው የዳነ መስሏቸው ምነው ብለው ቢጠይቁት ቁልፉ ያለው እኔጋ ነው ብሎ እርፍ፡፡
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችጂፕሲዎችዓፄ ቴዎድሮስየአድዋ ጦርነትኢትዮጵያላሊበላአበበ ቢቂላኤችአይቪአማርኛቅዱስ ያሬድዳግማዊ ምኒልክየአክሱም ሐውልትጀጎል ግንብአክሱም2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአፈወርቅ ተክሌእርዳታ:ይዞታጥላሁን ገሠሠዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችፋሲል ግቢየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግየቅርጫት ኳስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብተስፋዬ ሳህሉአስቴር አወቀየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግዕዝሥነ ምግባርቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)ምሥራቅ አፍሪካየጢያ ትክል ድንጋይእምስመዝገበ ቃላትአዲስ አበባጥሩነሽ ዲባባ